Month: August 2022
ከ350 በሚበልጡ የግል የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን ባለስልጣኑ አስታወቀ
Aug 22, 2022 | News |
===== ====== ====== -ጥናት ካካሄደባቸው 10 ሺ የትምህርት ማስረጃዎች 505ቱ ሀሰተኛ ናቸው አዲስ አበባ፡- የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በ2014 በጀት አመት የስነ ስርዓት ጥሰት በፈጸሙ ከ350 በላይ የግል የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በበጀት አመቱ ከአረጋገጣቸው 10 ሺ የትምህርት ማስረጃዎች 505...
Read Moreባለሥልጣኑ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ
Aug 18, 2022 | News |
ነሐሴ 12 ቀን 2014 ዓ.ም የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባለቤቶች እና አመራሮች ጋር በዘርፉ እየታዩ ያሉ ችግሮች እና መፍትሔዎቻቸው ላይ አዲስ አበባ በሚገኘው በሳሪም ኢንተርናሽናል ሆቴል የምክክር መድረክ አካሂዷል። የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አንዱዓለም አድማሴ...
Read Moreየትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የፊታችን ሐሙስ በ12/12/2014 ዓ.ም በሳሬም ኢንተርናሽናል ሆቴል የሚያደርገውን የስብሰባ ጥሪ ደብዳቤ ከዚህ ጋር አያይዘን የላክን ሲሆን እንድትመለከቱት በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Aug 12, 2022 | ANNOUNCEMENT |
ሰላም በያላችሁበት ይሁንየትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የፊታችን ሐሙስ በ12/12/2014 ዓ.ም በሳሬም ኢንተርናሽናል ሆቴል የሚያደርገውን የስብሰባ ጥሪ...
Read More- 1
- 2
Latest Posts















































